
Culture as a Catalyst for Peace, Rights, and Democracy - CfCA Ethiopia #4
Failed to add items
Add to Cart failed.
Add to Wish List failed.
Remove from wishlist failed.
Adding to library failed
Follow podcast failed
Unfollow podcast failed
-
Narrated by:
-
By:
About this listen
ክፍል 3፡ የባህል ሚና ለሰላም, ሰብዓዊ መብት እና ዲሞክራሲ ግንባታ
በዚህ ክፍል የባህል ተመራማሪ ከሆኑ ዶ/ር ጥላሁን በጅቷል ጋር ኪነ-ጥበብ፣ባህል እና ፈጠራ በሰላም ግንባታ፣ሕብረተሰብ ላይ ተሃድሶ በመፍጠር እንዲሁም በብሔራዊ ኢትዮጵያዊ ማንነት ላይ ምን አይነት ሚና እንደሚጫወቱ እንዳስሳለን፡፡
ከባህላዊ ትሩፋቶች እስከ ዘመናዊ ኪነ-ጥበብ ድረስ ያሉትን ሁኔታዎች እንዲሁም በባህል፣በግጭት መፍታት እና በሰብዓዊ መብት መካከል ያሉትን ጥልቅ ትስስሮች ዶ/ር ጥላሁን ይተነትናሉ፡፡ በተጨማሪም የበርካታ አመታት ጥናት ላይ ተመርኩዘው ዶ/ር ጥላሁን የሚከተሉት ላይ ምልከታቸውን ያጋራሉ፡፡
· ከበፊት የተወረሱ፣ጎልተው የሚታዩ እንዲሁም ብቅ ብቅ እያሉ የሚገኙ አዳዲስ ባህሎች ሚና
· ባህል በምን መልኩ የማኅበራዊ ስምምነትን ያዳብራል
· የኢትዮጵያን የፈጠራ ዘርፍ ምን ተግዳሮቶች ተጋርጠውበታል
· ኪነ-ጥበብ ለምን የፖሊሲ ድጋፍ እና የኢኮኖሚ ኢንቨስትመንት ያስፈልገዋል
ይመልከቱ እንዲሁም አስተያየትዎን ያስፍሩ!
ሰብስክራይብ ያድርጉ፤ አዳዲስ ክፍሎች ሲወጡ እንዲደርስዎም የደወል ምልክቱን ይጫኑ!
ለበለጠ መረጃ ድረ-ገጻችንን https://cfcafrica.org ይጎብኙ፡፡
In this powerful episode, we sit down with Dr. Tilahun Bejitual—a cultural researcher—to explore how art, culture, and creativity can play a transformative role in peace building, social healing, and national identity in Ethiopia.
Drawing from years of research and fieldwork, he shares insight on:
• The role of residual, dominant, and emerging cultures
• How culture can foster social harmony
• The challenges facing Ethiopia’s creative sector
• Why the arts need policy support and economic investment
Watch, comment, and share your thoughts below.
Don’t forget to subscribe and hit the notification bell to stay updated.
Discover more at https://cfcafrica.org.
#CfCAEthiopia #1PercentForCulture #SustainablePublicFunding